https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7375
የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ለመቀሌ ከተማ የስራ እድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ኣገልግሎት የሚውሉ የኮምፒተርና ተዛማጅ እቃዎችና በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ጉንበት 2, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ጉንበት 8, 2011 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ጉንበት 8, 2011 09:00 ከሰአት
  • ምድብ: ኮምፒተርን ተዛመድቲ / ናይ ኮምፒተር ተዛመድቲ አቁሑትን/ ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/

1 ፕሮፎርማው ከ01/09/2011ዓ/ም እስከ 08/09/2011ዓ/ም ሰነድ ጨረታው 50.00 በመክፈል እስከ 8፡30 ሰዓት መውሰድ ይችላሉ፡፡

2 ፕሮፎርማ 08/09/2011ዓ/ም 9፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስ.ቁጥር 0342-408757/408501 መደወል ይቻላል፡፡