https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7343
በኢትዮጵያ ግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን መቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የተለያዩ ንብረቶች በጨረታ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ሚያዝያ 30, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ጉንበት 2, 2011 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:2%
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ጉንበት 2, 2011 04:15 ጥዋት
  • ምድብ: ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

1 በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ በዘርፍ የንግድ ፍቃድ ያላችሁ እና የዘመኑን ግብር ለመክፈላችሁ ማስረጃ ማቅረብ የሚትችሉ ተጫራቾች ዘወትር በስራ ሰዓት በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ግዜ ጀምሮ የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡

2 ጨረታው ጉንበት 02 ቀን 2011ዓ/ም ከጧቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 4፡15 ሰዓት በቅርናፍ ፅ/ቤት ይከፈታል፡፡ ሰለዚህ ሽያጭ ኣፈፃፀሙ በጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ቢድ ቦንድ የጠቅላላ የጨረታው ዋጋውን 2 በመቶ በሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

3 ተጫራቾች ከላይ የተገለፀውን መጠን በሙሉ ወይም በከፊል መጫረት ይችላሉ፡፡

4 ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ በሚቀጥለው ኣድራሻ መጠቀም ይችላሉ፡፡