https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/733
ለተማሪዎች አገልግሎት የመዉሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ዕቃዎች በጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ጥቅምቲ 1, 2008 (ከ 10 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ጥቅምቲ 5, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:10
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ጥቅምቲ 8, 2008 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/

የዕቃዉ ዓይነት

  • ሲነርላይን ደብተር ባለ 50 ሉክ ፕላስቲክ መሸፈኛ
  • እስክርቢቶ አርጅናል ኬንያ

1 ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያለዉና በ 2007 ዓ/ም የታደሰ

2 የ2007 ዓ/ም ግብር የከፈለ እና ቫት ተመዝጋቢ የሆነ

3 ጨረታዉ 5/02/2008 ዓም በ 6ሰዓት ይዘጋል

4 ጨረታዉ በ 08/2/2008 በ 2:00 ሰዓት በተጫረቾች ፊት ይከፈታል

5  አሸናፊ ጨረታዉ ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ በ 6 ቀናት ዉስጥ ማቅረብ የሚችል

6 ጨረታዉ ሰነድ ከመቀሌ ህ/መ/ማዕከል (ማይዱባ ) 05 ቀበሌ ብር 10 በመክፈል መዉሰድ ይችላል

7 ድርጅቱ ጨረታዉ በሙሉ ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ አለዉ