https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7328
የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የመኪና ሽያጭ
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ሚያዝያ 30, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ጉንበት 29, 2011 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ጉንበት 29, 2011 03:01 ጥዋት
  • ምድብ: መኪና ሓራጅ/ ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

አፈ/ከሳሸ፡- አቶ ሎንግላቭ እሸቱ ሃ/ማርያም 

አፍ/ተከሳሽ፡- አቶ ባይራይ ታደሰ 

መካከል ባለው የአፈፃፀም ክርክር በአቶ ባይራይ ታደሰ ኪዳኑ ስም የምትታወቅ ጎታች ክሬን መኪና ታርጋ ቁጥር 3-40742 ሞተር ቁጥር 8DC-285064 ሻንሲ ቁጥር K503T-07632 የሆነች በጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 303,923.56 (ሦስት መቶ ሦስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃያ ሦስት ብር ከ56 ሳንቲም) በጨረታ እንድትሸጥ ስለታዘዘ ለመጫረት የምትፈልጉ ተጫራቾች በ29/9/2111 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00-6፡00 ሰዓት ስለሚካሄድ በዕለቱ በመቐለ ሰሜን ክ/ከተማ ባለው የሰላም የመኪና ጥበቃ ማደሪያ ማህበር በመቅረብ እንዲትጫረቱ ጨረታ ያሸነፈ ወዲያውኑ25% ለማስያዝ የሚችል ቀሪውን ግንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ ከፍሎ የሚያጠናቅቅ መሆኑን እንዲታወቅ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መቐለ ባስቻለው ችሎት አዟል፡፡