https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7281
በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን እዝ ጠ/መምሪያ የኮንስትክሽን እና የቧንቧ ዕቃዎች፣የኤሌክትሪክ ዕቃዎች ፣የጀነሬተር መለዋወጫ ዕቃዎች፣ የተለያዩ የሲቪል አልባሳት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ሚያዝያ 24, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ጉንበት 8, 2011 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ጉንበት 8, 2011 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ህንፃ መሳርሒ/ ኤሌክትሪካልን መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቁሑትን ግልጋሎትን/ ቅፋሮ ማይ ኢንጂነሪንግ ማሺነሪ, ኣቁሑትን ኣክሰሰሪ/ ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/
  • ሎት 1. የኮንስትክሽን እና የቧንቧ ዕቃዎች 
  • ሎት 2. የኤሌክትሪክ ዕቃዎች 
  • ሎት 3. የጀነሬተር መለዋወጫ ዕቃዎች 
  • ሎት 4. የተለያዩ የሲቪል አልባሳት 

በዚህም መሰረት ከሎት 1 እስከ ሎት 4 ለተጠቀሱት በዘርፉ የተሰማሩ የታደሰ ንግድ ፈቃድ የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት እና የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት ያላቸውን ይጋብዛል። 

ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ እና ሰነድ የያዘ ከሎት 1 እስከ ሎት 4 ለእያንዳቸው 100.00/ አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት መቀሌ ኩሓ መንገድ እግሪ ወንበር አካባቢ ከሚገኘው የሰ/እዝ ጠቅላይ መምሪያ ግዥ ቡድን ቢሮ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በቢሮው ወደ ተዘጋጀው  የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታው ግንቦት 8/2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ እለት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 

ለተጨማሪ ማብራሪያ ስልክ ቁጥር፡- 0344-41-07-50 

በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን እዝ ጠ/መምሪያ