https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7258
የትግራይ ክልል መንገድ ስራዎች ኢንተርፕራይዝ በ2011 በጀት ዓመት ለሚያከናውናቸው የመንገድ ግንባታና ጥገና ስራ አገልግሎት የሚውሉ ስፔር ፓርት ፣ ጎማና ባትሪ ፣ ዲስፐንሰር/የነዳጅ ማሽን/፣ ቋሚ ንብረት / የጋራዥ መሳሪያዎችና ኤሌክትሮኒክስ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ሚያዝያ 19, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰንበት ጉንበት 4, 2011 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰንበት ጉንበት 4, 2011 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ/ ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/
  •  ስፔር ፓርት ፣ ጎማና ባትሪ ፣
  • ዲስፐንሰር/የነዳጅ ማሽን/፣
  • ቋሚ ንብረት / የጋራዥ መሳሪያዎችና ኤሌክትሮኒክስ

በዚህም መሰረት

1 ተጫራቾች አግባብነት ያለው የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የቫት የምዝገባ የምስክር ወረቀት፥ የእቃው አቅራቢነት የምስክር ወረቀት፣የቲን ምዝገባ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣

2 የጨረታ ማስከበሪያ ዝርዝር በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፀውን መጠን በሲፒኦ ወይም ኣንኮንዲሽናል ባንክ ጋራንቲ ማስያዝየሚችል፤

3 ተጫራቾች ዝርዝር የጨረታ ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት ብር 100.00 በመክፈል ከኢንተርፕራይዙ ግዥና ንብረት አስተዳደር የስራ ሂደት መውሰድ ይችላሉ

4 የጨረታው ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ወይም በፖ.ሳ.ቁ. 14 መላክ ይቻላል

5 በጨረታው አሸናፊ የሆነው ተወዳዳሪ የውል ማስከበሪያ 10% በባንክ በተረጋገጠ ሰርቲፋይድ ቼክ (CPO) ወይም Unconditional bank guarantee በመያዝ በግንባር ቀርበው ውል መፈፀም የሚችሉ፤

6 ጨረታው ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ከጥዋቱ 4፡00 ይከፈታል የመክፈቻው ቀን ላይ በዓል ከሆነ ወደሚቀጥለው ቀን ይሻገራል

7 በጨረታው አከፋፈት ስነ-ስርዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙ ይመረጣል፤

8 ጽ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0344-416727/ 09141 ለ 792318 መጠየቅ ይቻላል