https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7060
በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ ደረጃ 3 ሆ/ል አገልግሎት የተለያዩ የህሙማን ቀለብ እና የተለያዩ አልባሳት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ሚያዝያ 5, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ረቡዕ ሚያዝያ 16, 2011 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ረቡዕ ሚያዝያ 16, 2011 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ኣቅርቦት ምግቢ / ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/

ሎት 1- የተለያዩ የህሙማን ቀለብ

ሎት 2- የተለያዩ አልባሳት

1  በዚህም መሠረት በዘርፉ የተሰማሩ አቅራቢዎች የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ ሠርተፍኬት፣ ቫት ተመዝጋቢ፣ የንግድ ፍቃድ፣የአቅራቢነት ሠርተፍኬት ያላቸውን ይጋብዛል። ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ እና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ብር 50.00 /ሃምሳ ብር/በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት መቐለ ደረጃ 3 ሆ/ል ግዥ ክፍል ቢሮ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ሰነድበመግዛት በቢሮው ወደተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታው ሚያዝያ 16 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ3፡30 ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። መሥሪያ ቤቱ የተሻለአማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ ማብራሪያ፡- በስልክ ቁጥር 034-241 8611 ይደውሉ።