https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/705
ለ ኣንድ ማእከል አገልግሎቶች የ ፅሕፈት መሳርያ ግዥን ለመፈፀም ስለፈለገ የክልላችን የግዥ መምርያ ኣዋጅ ቁ 255 /2007 መምርያ ቁ -04/2007 ንኡስ ኣንቀፅ 2.2 እስከ 200 000 ህዝብ መሚመለከተዉ ኣደባባይ ንግድ ዘርፍ መሕበራት በመለጠፍ ግዥ ለመፈፀም እንደምቻል በሚፈቅደዉ መሰረት ለመወዳደር ለምትፈልጉ ነጋዲዎች የሚከተለዉን መለኪያ ኣሟልታችሁ ይህ ማስታወቂያ ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ እንድትወዳደሩ እንጋብዛለን
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ መስከረም 25, 2008 (ከ 10 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ መስከረም 27, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:3000
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ መስከረም 28, 2008 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ናይ ኮምፒተር ተዛመድቲ አቁሑትን/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/ ናይ ሕትመት ኣቁሑትን/

ተ ቁ  የዕቃ ዝርዝር     የዕቃዉ ቴክኒካዊ መግለጫ                    መለኪያ                                     ዋጋ

                    ብዛት        የአንዱ ዋጋ    ጠቅላላ ድመር

1 ፍሊፕ ቻርት                                                                 በፓድ            30                 

2 የ ወረቀት ፕላስተር               መካከለኛ                           በቁጥር               12

3. የ ኮምፒተር ወረቀት           A4 80 GRAM                       በደስጣ               500

4 የ ፕሪንተር ቀለም                 80A                                    በቁጥር             100

5 የ ፕሪንተር ቀለም                 C-EXV42 CANNON TONER  በቁጥር            100

 

ማሳሰቢያ ለተወዳዳሪ ነጋዲዎች

1 . ግልፅ ጨረታዉ እንደዉል ሆኖ ስለሚያገለግል ማህተም ሊሎረዉ ይገባል

2 . ግልፅ ጨረታ የሚቀርብበት ቀን ይህ ማስታወቂያ  ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ እስከ 27 /01  /08 ሰዓት 11 ፡00 ይዘጋል

3. ተወዳዳሪዎች የታደሰ ንግድ ፍቃድ  የታደሰ የ ኣቅራቢነት ሰርትፍኬት  ቲን ነምበር ቫት  የተመዘገቡበትና  የ ሓምሌ ነሓሴ ዲክለሬሽን ማቅረብ ይኖርባቸዋል

4 . ተከታታይ ቁጥር ያለዉ የክፍያ ደረሰኝ  ማቅረብ ይኖርባቸዋል

5 .ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን 28 /01 /08 ሰዓት 3 ፡30

6 ከተሰጠዉ ስፐስፊኬሽን ሌላ ስፐስፊኬሽን ማቅረብ ተቀባይነት የለዉም

7 .የተፈለገዉ ንብረት በትክክል ገቢ ከተደረገ ብኃላ ክፍያ የሚፈፀም ይሆናል

8 .በሚሞሉት ዋጋ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለዉ ተቀባይነት ኣይኖረዉም

9 .አድራሻችን እንዳማርያም ቤተክርስትያን ኣዲሱ ህንፃ ኦፕሬሽን አግኣዚ 1 ኛ ደረጃ ቁ 034

10 .የጨረታ ማስከበርያ 3000 ብር በጥሬ ገንዘብ ወይንደሞ በ ሲፒኦ ያቀርባሉ

11 .ዉል ማስከበርያ 10 % በጥሬ ገንዘብ በሲፒኦ ያቀርባሉ