https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/6973
የንግድ ድርጅት ሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ሚያዝያ 2, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ረቡዕ ሚያዝያ 16, 2011 02:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ረቡዕ ሚያዝያ 16, 2011 02:01 ጥዋት
  • ምድብ: ናይ ገዛ/ህንፃ ሓራጅ/ ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

ከሳሽ፡አቶ ሃፍቱ ታረቀ ደሳለኝ ተከሣሽ፡- ሚስተር ጆቫኒ ላኒ በመሃላቸው ያለው የአፈጸጸም ክርክር በአፈጻጸም ተከሣሽ ሚስተር ጆቫኒ ላኒ እና ወ/ሮ ርግበዳዊት በየነ የሚታወቅ በዓብይ ዓዲ ከተማ ቀበሌ 01 ሚገኝ ንግድ ድርጅት ቤት ጠቅላላ ስፋቱ 269.56 ሜ/ካ ሆነ አወሳኙ ምስራቅ መንገድ በምእራብ መሐሪ ካሕሳይ በሰሜን ታከለች በየነ በደቡብ መንገድ ግምቱ ብር 758,423.19 /ሰባት መቶ ሀምሳ ስምነት ሺህ አራት መቶ ሃያ ሦስት ብር ከአስራ ዘጠኝ ሳንቲም/ በጨረታ እንዲሸጥ ሰለታዘዘ ለመጫረት የሚፈልጉ ተጫራቾች ለ16/8/2011 ዓ.ም ከ3፡00 ሰዓት እስከ 5፡30 ሰዓት በለው ዚዜ ውስጥ በግልጽ ጨረታ ስለሚሸጥ በተጠቀሰው ቀንና ቦታ ተገኝተው እነዲጫረቱ ጨረታ ያሸነፈው ሰው 25 ሰዲያው ማስያዝ የሚችል መሆኑን ትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መቋለ ላይ የተሰየመው ፍታብሔር ችሎት አዟል፡፡