https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/6901
ቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለማስተማርያ ኣገልግሎት የሚውሉ ዋይት ቦርድ፣ ለጋዎን የሚሆን ነጭ ጨርቅ በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ መጋቢት 26, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰንበት ሚያዝያ 6, 2011 06:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:2%
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰንበት ሚያዝያ 6, 2011 09:00 ከሰአት
  • ምድብ: መፅሓፍቲን ትምህርታዊ መሳርሕታት/ ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/

1 የ2011ዓም የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለው፤

2 በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 ብር በመክፈል ከገንዘብ ቤት መግዛት ይችላሉ፡፡

3 ተጫራቾች ለጨረታው ማስከበሪያ 2 በመቶ በሲፒኦ በማዘጋጀት የጨረታ ሰነድ ኦርጂናልና ኮፒ ለየብቻው በሁለት ፖስታ በማሸግ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል ፡፡

4 ጨረታው ከመጋቢት 06/2011ዓ/ም እስከ ሚያዝያ 6/2011ዓ/ም 6፡00 ሰዓት ድረስ የሚቆይ ሆኖ የተሞላው የጨረታ ሰነድ ኦርጂናልና ኮፒ ለየብቻው በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

5 ጨረታው የሚዘጋው 6/08/2011ዓ/ም ከቀኑ 6፡00 ሲሆን የሚከፈተው በዚሁ ቀን ከቀኑ 9፡00 ይሆናል፡፡

6 ኮሌጁ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ 0344-419976/0914-729078 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡