https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/6809
ትግራይ ሁለገብ የገበያ ፈደሬሽን ኣንድ ያገለገለ ተሽከርካሪ በስራ ላይ የሚገኝ ሞዴል 75LG1 በመሸጥ ለሰራተኛ የሚሆን ሚኒባስ መግዛት ይፈላጋል፡፡ ሰለዚ ጨረታ ኣወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡ ሰለዚ ተጫራቶች
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ መጋቢት 20, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ መጋቢት 26, 2011 09:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:20000.00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ መጋቢት 26, 2011 09:30 ከሰአት
  • ምድብ: ካልኦት ዝሽወጡ/ ዕድጊት መኪና/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

1 መኪናውን በቀበሌ 11 ሰምሃል ክሊንክ ኣጠገብ የሚገኝ መ/ቤታችን መኪናው ይቻላል፡፡

2 ጨረታው ከ17/07/2011ዓ/ም እስከ 26/07/2011 ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 መኪናው የሚገዙበት ዋጋ በታሸገ ፖስታ ማቅረብ ይቻላል፡፡

3 ከስም መዛወር ይሁን ሌላ ለመንግስት የሚከፍል ካለ ግዥ ይከፍላል፡፡

4 ጨረታው በ26/07/2011ዓ/ም ከቀኑ 9፡15 ይከፈታል፡፡

5 ተጫራች ጨረታ ማስከበሪያ ብር 20000.00 በሲፒኦ ይኖርበታል፡ በተነገረበት በ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ገንዘቡ ገቢ በማድረግ መኪናው ካልወሰደ ያስያዘው ገንዘብ ኣይመለስም፡፡

6 ጨረታው ካልተስማማንበት በከፊል ይሁን ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብታችን የተጠበቀ ነው፡፡