https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/6772
በግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ የኣፍሪካ ቀንድ የስደተኞች ተፅእኖ ምላሽ ልማት ፕሮጀክት /DRDIP/ ለክልል ማስተባበሪያ ዩኒት ኣገልግሎት የሚውሉ የቢሮ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ መጋቢት 18, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ረቡዕ መጋቢት 25, 2011 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ረቡዕ መጋቢት 25, 2011 04:30 ጥዋት
  • ምድብ: ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/

1 ፕሮፎርማው እስከ 25/07/2011ዓ/ም ሰዓት 4፡00

2 ፕሮፎርማው 25/07/2011ዓ/ም 4፡30 ይከፈታል፡፡

ለበለጠ መረጃ 0344-404346 መደወል ይቻላል፡፡