https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/6498
ድርጅታችን መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመቐለ ከተማ ሪፈራል ሆስፒታል ለሚገነባው የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀክት ኣገልግሎት የሚውል ደብል ገቢና ፒክ ኣፕ /Double Gabin pick up/ መኪና በጨረታ ኣወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ መጋቢት 2, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ መጋቢት 6, 2011 04:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ መጋቢት 6, 2011 04:31 ጥዋት
  • ምድብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

ስለሆነም ነዳጅ ድርጅቱ ችሎ ሌላው ወጪ ባለ ንብረቱ የሚሸፍን ሲሆን በዚሁ መሰረት ለኣንድ ቀን የምታከራዩበትን ሂሳብ በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስክ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት እንድታቀረቡ እያሳወቅን ተጫራቾች የሚከተሉን መስፈርቶች ማሟላት እንዳለባችሁ እናስታውቃለን፡፡

1 የታደሰ የንግድ ፍቃድ /ሊብሬ/ ማቅረብ የምትችሉ፤  

2 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው/ቲን/ ማቅረብ የሚችሉ፤

3 በገቢዎች የታተመ ተከታታይ ቁጥር ያለው ህጋዊ ደረሰኝ ማቅረብ የሚችሉ፤

4 በሊትር ምን ያህል መጓዝ እንደምትችል መግለፅ ኣለበት፤

5 የናፍታ መኪና መሆን ኣለብት፤

6 ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ፖስታ እስከ 30/06/2011ዓ/ም ከጥዋቱ 4፡00 ሰዓት ማስገባት ይጠበቅባቸዋል፡፡

7 ጨረታው 06/07/2011ዓ/ም ከጥዋቱ 4፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡

8 ፕሮጀክቱ የተሻላ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፤

ለተጨማሪ ማብራሪያ ስልክ ቁጥር 0914-1053/0914-730813 መደወል ይቻላል፡፡

ኣድራሻ ኣዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት