https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/6372
በድጋሜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ ኢዛና ማዕድን ልማት ሓላ/የተ/የግ/ኩባኒያ ኮንክረሸር ማንትል በግልፅ ጨረታ ቁጥር MGP/027/2019 በ 27/02/2019 እ.ኣ.ኣ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ የካቲት 21, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ መጋቢት 9, 2011 02:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:2%
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ መጋቢት 9, 2011 02:01 ጥዋት
  • ምድብ: ህንፃ መሳርሒ/ ኮንስትራክሽን ማሽነሪን ኣቁሑትን/ ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/

1 ተጫራቾች በዘርፍ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ስራ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑ ግብር የከፈሉ ፣በተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑትን ፣የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን አለባቸው።

2 ተጫራቾች የማይመለስ ኣንድ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ፣ የግብር ከፋይ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ ተጨማሪ የእሴት ታክስ ምስክር ወረቀት እና የወሩ ቫት ማሳወቂያ የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማያያዝ ይህን ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ከ27/02/2019 እ.አ.አ ጀምሮ እስከ 18/03/2019 እ.ኣ.ኣ መግዛት ይኖርባቸዋል።

3 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ለመቐለ ኢዛና ማዕድን ልማት ኩባንያ ወደ ተምቤን የሚወስድ መንገድ ሰላም ህንፃ በሚገኝ መስሪያ ቤቱ ስ/ቁ 0914-766424 ወይም ከኣዲስ ኣበባ ሳባ ዳይመንሽናል ስቶን ኦፊስ ቦሌ ሮድ መስቀል ኣደባባይ ሱፐር ማርኬት የተቀባይ ሽም ጌታቸው ካሳሁን ስልክ ቁጥር 0914-753288 ማግኘት ይችላሉ።

4 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ ክፍያ ማዘዣ ሲፒኦ ባቀረቡት ዋጋ 2 በመቶ በታሸገ ፖስታ ለየብቻው ከጨረታው ጋር ማስገባት ኣለባቸው፤ በፖስታ ያልተሸገ ሲፒኦ ተቀባይነት የለውም፤

5 ተጫራቾች ለጨረታ ኣንድ ኦርጂናልና ኣንድ ኮፒ የቴክኒካል እና ፋይናንሻል ፕሮፖዛል ሰነድ ለየብቻው ኣሽገው ማስገባት ኣለባቸው።

6 ኩባኒያው የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁጥር 0930-681854 መደወል ይችላሉ፤