https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/6253
ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የመቐለ ባለ ሶስት ኮከብ ሆቴል ፕሮጀክት 11-03B / Massonery Stone/ ስራ ማሰራት ስለሚፈልግ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት 12/06/2011ዓ/ም ጀምሮ እስከ 16/06/2011ዓ/ም ከጧቱ 4:00 ድረስ የምትወዳደሩበት ሙሉ ሰነድ በጨረታ ሳጥን በማስገባት እንድትወዳደሩ እየጋበዝን ጨረታውን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቀን 16/06/2011 ዓ/ም ከጧቱ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 4:30 ሰዓት የሚከፈት መሆኑን እየገለፅን ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸውን መመዘኛዎች ከ1-6 ተራ ቁጥር የተገለፁ ነጥቦች ይሆናሉ፤
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ የካቲት 13, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ቀዳም የካቲት 16, 2011 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:5000.00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ቀዳም የካቲት 16, 2011 04:30 ጥዋት
  • ምድብ: ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/ ማሽነሪ ክራይ/

1 የዘመኑ ግብር የከፈሉ፣ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ እና በጠጠር በኣሸዋ እና በድንጋይ የኣቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤

2 የታደሰ ንግድ ፍቃድ እና የግብር ከፋይነት የተመዘገቡበትን ሰርቲፊኬት ኮፒ ማቅረብ የሚችሉ፤

3 የጨረታው ማስከበሪያ ሲፒኦ 5000.00 ብር ማስያዝ ይኖርባቸዋል፤

4 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ከሌሉ የሚያስገቡት የዋጋ ዶክሜንት ኣይከፈትም ወይም በሌለንበት ይከፈትልን የሚል ፊርማ በማህተም ተደግፎ ሊደረግለት ይግባል፤

5 በሚያስገቡት ዋጋ ስርዝ ድልዝ ካለ ተወዳደሪው ከጨረታው ውጭ ይሆናል፤

6 በሚያስገቡት ዋጋ ከቫት በፊት ወይም ከቫት ቨኃላ መሆኑ በግልፅ መቀመጥ ኣለበት፤ይህ ካለሆነ ግን ዋጋው ከነቫቱ እንደሆኑ ይወሳድል፤

7 ፕሮጀክቱ የተሻለ ኣማራጭ ካኘ ጨረታውን በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰርዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤

ኣድራሻ መቀለ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት የድሮ ደጀን ሆስፒታል የነበረው ግቢ ውስጥ ቢሮ ቁጥር 02 ይሆናል፤