https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/6089
የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ፈት ቤት ህንፃ መሳሪያ እቃዎች በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፤
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ጥሪ 30, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ የካቲት 5, 2011 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:10000
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ የካቲት 5, 2011 09:00 ከሰአት
  • ምድብ: ህንፃ መሳርሒ/ ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/

1 ፕሮፎርማ እስከ 05/06/2011ዓ/ም 8:30 ሰዓት ተዘግቶ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፤

2 የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 10000.00 ብር በሲፒኦ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ኣለባቸው፤

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0342-408757 መደወል ይቻላል፤