https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/5826
በኤጀንሲ ማእድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ውስጥ የሚገኝ ባዮጋዝ ፕሮግራም ማስተባበሪያ ዩኒት የመኪና መለዋወጫ እቃዎች በጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ጥሪ 9, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ጥሪ 10, 2011 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ጥሪ 10, 2011 09:00 ከሰአት
  • ምድብ: መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ/

1 ፕሮፎርማው የሚወጣበት ቀን 08/05/2011 ዓ/ም

2 ፕሮፎርማው 10/05/2011 ዓ/ም 8:30 ተዘግቶ 9:00 ይከፈታል።

ለተጨማሪ ማብረራያ 0344-409201/2088 መደወል ይቻላል።