https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/5809
ሱር ኮንስትራክሽን ሃለ የተ የግል ማህበር ለሚገነባዉ የፒቪሲ ፋብሪካ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚዉል ጥራት ያለዉ ብሎኬት በጨረታ አወዳድሮ ከጨረታዉ አሸናፊ ጋር ዉል አስሮ ከዚሁ ቀጥሎ በቀረበዉ ዝርዝር መግዛት ይፈልጋል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ ጥሪ 7, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ጥሪ 30, 2011 08:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:150000.00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ጥሪ 30, 2011 08:30 ከሰአት
  • ምድብ: ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/

ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልግ ብሎኬት ባለ 20ሴ.ሜ Class “A” በላብራቶሪ ተመርምሮ ያለፈ ብዛት = 160,000

ጨረታዉ አየር ላይ የሚቆይበት ከ 06/05/2011 ዓ/ም እስከ 30/05/2011 ዓ/ም ለተካታታይ ሃያ ቀናቶች የሚቆይ ሲሆን ሁሉ ግዜ በስራ ሰዓት እንዳባሸለማ በሚገኘዉ የሱር ኮንስትርክሽን ፒቪስ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በመምጣት የጨረታዉ ዝርዝር ሰነድ በብር 100.00 በመክፈል መጫረት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

ስለሆነም መስፈርቱን የምታማሉ የኣሸዋ ቅራቢዎች የኣንድ ዋጋ ከነ ትራንስፖርቱ እንደዲሁም የማጫኛ ዋጋ ጭምር በሞምላትና ፕሮጀክሩ ድረስ ማቅረብ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

1 ተጫራቾች የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ቲን ቁጥር የኣቅራቢነት/ዘርፍ/ ፍቃድ ኮፒ ማያያዝ አለባቸዉ።

2 ተጫራቾች የቫት ተመዝጋቢ እና የታሕሳስ ወር የቫት ሪፖርት ማቅረብ አለባቸዉ።

3 ተጫራቾች ክብ ማህተም ያለዉ ሙሉ ኣድራሻቸዉና ስልክ ቁጥራቸዉ መግለፅ ይጠበቅበታል።

4 በሚያቀርቡት ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ የሌለበት መሆን አለበት።

5 ተጫራቾች የሚያቀርቡት ብሎኬት በጨረታዉ ሰነድ የተገለፀዉ የጥራት መስፈርቶች የሚያሞላና በላብራቶሪ ተመርምሮ የለፈ መሆን ይኖርበታል።

6 የጨረታዉ አሸናፊ ታዉቆ ዉል ከፈፀመበት ቀን ጀምሮ የሚያስፈልገዉን ብዛት በዉሉ መሰረት  ማቅረብ ይኖርበታል

7 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 150,000 /ኣንድ መቶ ኣምሳ ሺ/ ሲፒኦ ወይም በባንክ በተረጋገጠ የባንክ ጋራንቲ በሱር ኮንስትራክሽን ሃላ የተ የግል ማሀበር ፒቪሲ ፕሮጀከት ስም በታሸገ ፖስታ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል።

8 ጨረታዉ የሚዘገባት ቀን 30/05/2011 ዓ/ም ከቀኑ ልክ 7:00 ሰዓት ሲሆን ጨረታወ የሚከፈትበት ከቀኑ 7:30 ሰዓት ላይ በመቀሌ ሱት ኮንስተራክሽን ፅ/ቤት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ሲሆን ሆኖም ግን ሰነድ አማልቶ በጨረታዉ ተጫራቾች ያልተገኙት እንዳሉ ተደርጎ ይወሰዳል ይከፈታል።

9 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረተዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መበቱ የተጠበቀ ነዉ።

10 ለተጨማሪ ማብራሪያ መረጃ ለሚፈልጉ በስልክ ቁጥር 09 82 22 46 65/0912049504 ደዉሉዉ መጠየቅ ይችላሉ።

መቐለ