https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/5793
በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ ጠ/መምሪያ የተለያዩ ተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች፣የተለያዩ የተሽከርካሪ ጎማዎች፣ ፍላፕ እና ባትሪ፣አቡጀዲድ እና ሻሽ፣የተለያዩ የጋራጅ መርጃ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ጥሪ 6, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ጥሪ 16, 2011 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:በየሎቱ የተለያየ ነዉ
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ጥሪ 16, 2011 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ/ ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/
  • ሎት 1. የተለያዩ ተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች
  • ሎት 2. የተለያዩ የተሽከርካሪ ጎማዎች፣ ፍላፕ እና ባትሪ
  • ሎት 3. አቡጀዲድ እና ሻሽ
  • ሎት 4. የተለያዩ የጋራጅ መርጃ ዕቃዎች

1በዚህም መሠረት በዘርፉ የተሰማሩ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ ሠርተፍኬት፣ የቫት ሠርተፍኬት እና የአቅራቢነትምዝገባ ሠርተፍኬት ያላቸውን ይጋብዛል፡፡ ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ እና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ለሎት 1 እናሎት 2 ለእያንዳንዳቸው 200.00 (ሁለት መቶ ብር ) ለሎት 3 እና 4 እያንዳንዳቸው 100.00 (አንድ መቶ) ብርበመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት መቀሌ ኩሓ መንገድ እግሪ ወንበር አካባቢ ከሚገኘው የጠቅላይ መምሪያ ግዥ ቡድን ቢሮማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ስነድ በመግዛት በቢሮው ወደተዘጋጀው የጨረታ ሳጥንማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታው ጥር 16/2011 ዓም ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

2 መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

3 ለተጨማሪ ማብራሪያ ስልክ ቁጥር :- 0344-41-07-50