https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/5774
በመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ኤርታኤለ መገንጠያ የአህመድ ኢላ መንገድ ስራ ፕሮጀክት (17-01R) ለድርጅቱ ኣገልግሎት የሚሰጡ የኣፈር፣ የድንጋይ፣የጋራንቲ ለጠጠር፣ ለቤዝ ኮርስና ለኣሸዋ ማመላለሻ ከ16 ሜ/ኩብ በላይ ገልባጭ ተሽከርካሪዎች በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ጥሪ 3, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ጥሪ 10, 2011 09:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:10000.00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ጥሪ 10, 2011 09:30 ከሰአት
  • ምድብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

ተጫራቶች ማሟላት የሚገባቸው ነጥቦች

1 በዘርፉ የኣካራይና ተካራይ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ፤

2 የዘመኑ ግብር የከፈሉና የግብር ከፋይነት ማቅረብ የሚችሉ፤

3 የባለቤትነት ማረጋገጫ ሌብሬ ማቅረብ የሚችል፤

4 የኣመቱ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለውና የጨረታ ማስከበርያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ በድርጅቱ ስም የተዘጋጀ ብር 10000.00 ሺ ብር ብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

5 ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ M3/Km ከቫት በፊት ማማላት ይኖርባቸዋል።

6 ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በታሸገ ኢንቨሎፕ ማስተወቂያ ከወጣበት ጀምሮ እስከ 10/05/2011ዓ/ም ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

7 ተጫራቾች የጨረታው ሰነድ በኢላላ ኢ/ያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ ፊት ለፊት በሚገኘው የኣቶ ዮሃንስ ግደይ ህንፃ ኣንደኛ ፎቅ በሚገኘው የፕሮጀክቱ የማይመስ 100.00 (መቶ) በመግዘት ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ።

ስለሆነም ተጫራቾች 03/05/2011ዓ/ም ጀምሮ እስከ 10/05/2011 ዓ/ም ከሰዓት 8:00 ደረስ የምትወዳደሩበት ሰነድ በጨረታ ሳጥን በማስገባት እንድትወዳደሩ እየጋበዝን ጨረታውን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ 10/05/2011 ዓ/ም ከሰዓት 9:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 9:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።

ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ስልክ ቁጥር 0930-014651 መደወል ይቻላል።