https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/5715
የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅሕፈት ቤት ከዚህ ደብደቤ ጋር ኣባሪ በተደረገው ሰንጠረዥ ውስጥ የተጠቀሱት እቃዎች መግዛት ስለሚፈልግ የመወዳደሪያ ሃሳብ እንድታቀርቡ ይጋብዛል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ታሕሳስ 26, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ጥሪ 3, 2011 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ጥሪ 3, 2011 09:00 ከሰአት
  • ምድብ: ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/

ተ.ቁ

የእቃው ዓይነት

ዝርዝር መግለጫ

መለክያ

ብዛት

የኣ/ዋጋ

ጠ/ዋጋ

የሚራገፈበት ዋጋ

1

እንግደ ማረፍያ ወንበር

ከኮንክሪት የተሰራ ወንበር class B ቁመቱ 1.20 ሜ ወርዱ 60 ሳ.ሜ

በቁጥር

150

በተለያዩ ክፍለ ከተሞች

1 የመወዳደሪያ ሃሳቡ በታሸገ ኢንቨሎፕ ውስጥ ሆኖ እስከ 03/05/2011ዓ/ም 8:30 ሰዓት ለግዢ ፈፃሚ መ/ቤት ኣድራሻችን እንዳማርያም ቤተ ክርስትያን ኣካባቢ ኣዲሱ ህንፃ ኦፕሬሽን ኣግኣዚ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 034 መድረስ ያለበት ሆኖ በዛወ ቀን 9:00 ሰዓት ከሰዓት በኃላ ይከፈታል።

2 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋሰትና 10000.00 ብር በሲፒኦ ወይም በጥረገንዘብ ማቅረብ የሚችሉ፤