https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/5713
የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅሕፈት ቤት ከዚህ ደብደቤ ጋር ኣባሪ በተደረገው ሰንጠረዥ ውስጥ የተጠቀሱት እቃዎች መግዛት ስለሚፈልግ የመወዳደሪያ ሃሳብ እንድታቀርቡ ይጋብዛል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ታሕሳስ 26, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ጥሪ 3, 2011 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ጥሪ 3, 2011 09:00 ከሰአት
  • ምድብ: ስራሕቲን ውፅኢት ሕርሻ/ ፍዮሪን ሆልቲካልቸር/ ቱቦታትን ኣክሰሰሪታትን/ ቅፋሮ ማይ ኢንጂነሪንግ ማሺነሪ, ኣቁሑትን ኣክሰሰሪ/

ተ.ቁ

የእቃው ዓይነት

ዝርዝር መግለጫ

መለክያ

ብዛት

የኣ/ዋጋ

ጠ/ዋጋ

የሚራገፈበት ዋጋ

1

ለችግኝ ጣብያ የሚያስፈልግ ለም ኣፈር

በሜ3

160

ዒላላ ፈልስ ጣብያ

2

ለችግኝ ጣብያ የሚያስፈልግ ፍግ/ባዩ ሰሎሪ/

በሜ3

50

ዒላላ ፈልስ ጣብያ

3

ባለ 24 ሴ.ሜ ፖሊትን ትዩብ ፕላስቲክ

በሜ3

5

ዒላላ ፈልስ ጣብያ

4

ባ 16ሴ.ሜ ፖሊትን ትዩብ ፕላስቲክ

በሜ3

10

ዒላላ ፈልስ ጣብያ

1 የመወዳደሪያ ሃሳቡ በታሸገ ኢንቨሎፕ ውስጥ ሆኖ እስከ 03/05/2011ዓ/ም 8:30 ሰዓት ለግዢ ፈፃሚ መ/ቤት ኣድራሻችን እንዳማርያም ቤተ ክርስትያን ኣካባቢ ኣዲሱ ህንፃ ኦፕሬሽን ኣግኣዚ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 034 መድረስ ያለበት ሆኖ በዛወ ቀን 9:00 ሰዓት ከሰዓት በኃላ ይከፈታል።

2 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋሰትና 5000.00 ብር በሲፒኦ ወይም በጥረገንዘብ ማቅረብ የሚችሉ፤