https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/5587
የትግራይ ክልል የከተማ መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ የሃርድዌር እቃዎች በሀገራዊ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ታሕሳስ 17, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ታሕሳስ 29, 2011 02:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:30000
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ታሕሳስ 29, 2011 02:30 ጥዋት
  • ምድብ: ናይ ኮምፒተር ተዛመድቲ አቁሑትን/ ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/
  1. በዘርፉ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የምትችሉ ፣ የዘመኑ ግብር የከፈሉበት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ከገቢዎች ጨረታ እንዲሳተፉ ፍቃድያገኙበት ምስክር ወረቀትና የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል።
  2. በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር በዕቃ አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ለመመዝገባቸው የምስክር ወረቀት ያላቸው ወይም Websiteዝርዝራቸው ያለ፣ የቫት ሰርተፊኬትና የጥቅምት 2011 ዓ.ም ዲክለር ያረጉበትን የሚያቀርቡ እና ቲን ነምበር ያላቸው።
  3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ለመውሰድ የማይመለስ ብር 50.00 / ሃምሳ ብር/ በመክፈል መውሰድ ይቻላል።
  4. ተጫራቾች በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 14/4/2011 ዓ.ም እስከ 29/4/2011 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ተከታታይ ቀናትዘወትር በስራ ሰዓት በትግራይ ክልል ከተማ መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ቢሮ 3ኛ ሕንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 229  ሰነድ መውሰድይችላሉ።
  5. ጨረታው በ29/4/2011 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ታሽጎ በተመሳሳይ ቀን 8፡30 ሰዓት  ተጫራቾች  ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበትይከፈታል።
  6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 30,000  / ሰላሳ ሺህ ብር / በሲፒኦ በጥሬ ገንዘብ በምክንያት ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና እና በባንክየተረጋገጠ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  7. ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት በትግራይ ክልል ከተማ መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ቢሮ 3ኛ ሕንፃ 2ኛ ፎቅቢሮ ቁጥር 229 ሰነድ ማስገባት ይቻላል።
  8. ተጫራቾች ሰነድ ላይ የተፃፈ ዕቃ የተቀመጠ ዋጋ ከነቫቱ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
  9. በጨረታው ሰነድ ላይ በተመቀጠ ዋጋ ስርዝ ድልዝ ካለውና ተጫራቾች ካልፈረሙበት ከጨረታው ውጭ ይሆናል። በእያንዳንዱ ገጽ ማህተምና ፊርማመኖር አለበት። ሰነድ ጨረታ በሙሉም ሆነ በከፊል ማስቀረት ከጨረታ ውጭ ያደርጋል።
  10. አሸናፊው ተጫራች የአሸናፊነት ደብዳቤ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ከ3 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት በ3 የስራ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ውል የመሰረዝ መብቱየተጠበቀ ነው፡፡
  11. ኤጀንሲው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

  ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር +251-03-42-40-54-23

ፋክስ ቁጥር 0344 40 39 35

አድራሻ፡- መቐለ ሃወልት ክፍለ ከተማ ከደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ ፊት ለፊት እንገኛለን።