https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/5518
ቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሳላማ ከሳቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለሰራተኞች ኣገልግሎት የሚውል የሴቶችና የወንዶች ደንብ ልብሶች፣ ጫማ ፣ ሸሚዞች በጨረታ ኣወዳድሮ ለማጓጓዝ ይፈልጋል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ታሕሳስ 11, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ታሕሳስ 19, 2011 06:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:2%
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ታሕሳስ 19, 2011 09:00 ከሰአት
  • ምድብ: ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/ ፍርናሽ ትርኣስን ተዛመድትን /

1 የጨረታ ሰነድ 50.00 ብር በመክፈል እና ለጨረታ ማስከበሪያ 2% ማስያዝ ይኖርባቸዋል።

2 ጨረታው 19/04/2011ዓ/ም በ6:00 ሰዓት ተዘግቶ በዛው ቀን 9:00 ሰዓት ይከፈታል።

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁጥር 0344-419976/ 0914-729078 መደወል ይቻላል።