https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/5514
በኤጀንሲ ማእድንና ኤነርጂ ክልል ትግራይ ውስጥ የሚገኝ ባዮጋዝ ፕሮፎርማ ማስተባበሪያ ዩኒት የሚባል ፕሮጀክት ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት ሲሚንቶ በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለማጓጓዝ ይፈልጋል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ታሕሳስ 11, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ታሕሳስ 15, 2011 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ታሕሳስ 15, 2011 09:00 ከሰአት
  • ምድብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/

1 ፕሮፎርማ 15/04/2011ዓ/ም በ8:30 ሰዓት ተዘግቶ በዛው ቀን 9:00 ሰዓት ይከፈታል።

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁጥር 0344-402088/0344-409202 መደወል ይቻላል።