https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/5394
በቅዱሰ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ኣካዳሚክ እና ኣስተዳደር ቢሮ የሚያገለግል የፅሕፈት መሳሪያ፣ የፅዳት መገልገያ እቃዎች( ሳኒተር ማተሪያል) በጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ሕዳር 28, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ቀዳም ታሕሳስ 6, 2011 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:2%
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ቀዳም ታሕሳስ 6, 2011 03:30 ጥዋት
  • ምድብ: ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/

1 የዓመቱ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ፣ በኣቅራቢነት የተመዘገበ

2 በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 50.00 (ኣምሳ ብር) በመክፈል ከገንዘብ ቤት ሰነዱ መግዛትይቻላል።

3 ተጫራቾች ለጨረታው ማስከበሪያ 2% በሲፒኦ በማዘጋጀት የጨረታው ሰነድ ኦርጅናል ኮፒ ለየብቻው በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርበታል።

4 ጨረታው ከህዳር 27/03/2011 ዓ/ም- 06/04/2011 ዓ/ም ከጥዋቱ 3:00 የሚቆይ ይሆናል ጨረታ የሚከፈተው ከጠዋቱ 3:30 ይሆናል።

5 ተጫራቾች ለተጫረቱበት ማተሪያል ኣሸናፊነት ከተገለፀላቸው በኃላ 3ት ቀናት ውስጥ ማቅረብ የሚችል መሆን ይኖርበታል።

6 ኮሌጁ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።

7 ለበለጠ ማብራሪያ 0344-419976ወይም 0914-729078 ደውለው መጠየቅ ይቻላል።