https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/5201
በአገር መከላከያ ሚ/ር በሰሜን ዕዝ ስር 4ኛ ሜ/ክ/ጦር የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች፣የኤሌክትሪክ ዕቃዎች፣የተለያዩ አላቂ የፅህፈት መሳሪያ፣የጀኔሬተር መለዋወጫ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ጥቅምቲ 28, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ ሕዳር 11, 2011 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:580
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ሕዳር 11, 2011 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ/ ኤሌክትሪካልን መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቁሑትን ግልጋሎትን/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/

  • ሎት 1. የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች
  • ሎት 2. የኤሌክትሪክ ዕቃዎች
  • ሎት 3. የተለያዩ አላቂ የፅህፈት መሳሪያ
  • ሎት 4. የጀኔሬተር መለዋወጫ ዕቃዎች

1 በዘርፉ የተሰማሩ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ በ2011 ዓ.ም የታደሰ ንግድ ፍቃድ የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት የቫት (VAT) ሰርተፍኬት ያላቸውን ይጋብዛል።

2 ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ እና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ለእያንዳንዱ ሎት 50 .00/ሃምሣ ብር በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት ኩሓ ማይ ባንዲራ በሰሜን ዕዝ ስር የ4ኛ ሜ/ክ/ጦር ከሚገኘው ግዥ ዴስክ ቢሮ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነዱን በመግዛት በቢሮ ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን

3 ጨረታው ህዳር 11/03/2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዚህ ዕለት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት /ባይገኙም ይከፈታል።

4 መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0342400166 እና 0344420309