https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/5125
መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ፐሮጀክት ያገለገለ ሙሉ ኤጋ፣ ሙሉ ቆርቆሮዎችን ፣ሙሉ ቆርቆሮዎችን በቁጥር (ለኣንድ) በተሰጠ ዋጋ ቁርጥራጭ ኤጋ ደግሞ በክምር (በተሰባሰቡት) ቦታ ላይ አይቶ በጅምላ ኣወዳድሮ በጨረታ መሸጥ ይፈልጋል። በዚህ መሰረት ተጫራቸቾች ሊያሟሉ የሚገባቸው ነገሮች
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ጥቅምቲ 16, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ጥቅምቲ 19, 2011 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:3000.00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ጥቅምቲ 19, 2011 04:30 ጥዋት
  • ምድብ: ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/ ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

1 የጨረታ ሰነዱን 50.00 ብር ከፍለው ከፕሮጀክቱ መውሰድ የሚችሉ፤

2 ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲፒኦ በፕሮጀክቱ ስም 3000.00 ብር ማስገባት የሚችሉ ወይም ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ የሚችሉ፤

3 የገዙትን ሰነድ ዋጋ ሞልተው ጨረታው የሚከፈትበት ቀን 19/02/2011 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:00 ድረስ ማስገባት የሚችሉ፤

4 ኣሸናፊ የሆነው ድርጅት ያሸነፈበት ዕቃ በ02 ቀናት ውስጥ ማንሳት (መውሰድ) የሚችል፤

5 ጨረታው ከዛሬ 15/02/2011 -19/02/2011 ዓ/ም ድረስ የሚቆይ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታው የሚዘጋው በ19/02/2011 ከጥዋቱ 4:00 ላይ ሲሆን የሚከፈተው በዚሁ ዕለት 4:30 ላይ መሆኑን እናሳውቃለን፤

6 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ ማብራሪያ በስ.ቁ 0348-402448

          

የጨረታው ሰነድ የሚሸጥበት በስራ ቀናት መሆኑን እንገልፃለን።