https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/4972
ንብረትነቱ የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የሆኑት በበራህሌ እና ሳባ ካምፕ የሚገኙ የተለያዩ ያገለገሉ ጎማዎች፣ ያገለገሉ ኤሌክትትሪካል ኦቭን ፣ኣልሙኒየም ፓነን፣ሞድፋይድ ሃመር፣ sand cone (dentisy cone) ይፈልጋል ስለሆነ ከዚህ በታች የተገለፁ መመዘኛ የምታሟሉ መወዳደር ይችላሉ።
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ መስከረም 22, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ቀዳም መስከረም 26, 2011 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:10000.00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ቀዳም መስከረም 26, 2011 09:00 ከሰአት
  • ምድብ: ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/ ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

1 በዘርፉ ንግድ ፍቃድ ያላቸው

2 የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የምትችሉ

3 ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ የኣንድ ዋጋና የኪሎ ዋጋ መሙላት ይኖርባቸዋል።

4 የዘመኑ ግብር የከፈላችሁ

5 ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በኢንቨሎፕ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ -26/01/2011 ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

6 ተጫራቶች የጨረታው ሰነድ በኢላላ ኢ/ያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ ፊት ለፊት በሚገኘው የኣቶ ዮሃንስ ግደይ ህንፃ ኣንደኛ ፎቅ በሚገኘው የፕሮጀክቱ ቢሮ የጨረታ ሰነዱ የማይመለስ 100.00 (ኣንድ መቶ ብር) በመክፈል በሚገኘው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይሮርባቸዋል።

7 ተጫራቾች ዋጋ ከሞሙላታቸው በፊት ንብረቱን ያለበት ደረጃ በበራህሌ በሳባ ካምፕ በኣካል ማየት ይኖርባቸዋል።

8 ጨረታው ተጫራቾች ወይ ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቀን 26/01/2011 ዓ/ም ከጥዋቱ 9:00 ተዘገቶ በዛው ቀን 26/01/2011 ዓ/ም ከጥዋቱ 9:30 ይከፈታል።

9 የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ በድርጅቱ ስም የተዘጋጀ ብር 10,000.00 (ኣስር ሺ ብር) ብቻ ማቅረብ የሚችሉ።

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ 0986-894632/0930-014651