https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/4894
የኢትዪጰያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን መቐለ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት መቐለ የሚገኙ የተለያዩ እቃዎች በግልፅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ መስከረም 4, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ መስከረም 11, 2011 08:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:35000
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ መስከረም 11, 2011 08:01 ከሰአት
  • ምድብ: ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/ ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

1 በዚህ መሠረት ጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈልጉ የኢትዩጰያ ዜግነት ያለዉ የዘመኑ ግብር የከፈለ ለመሆኑ የምስክር ወረቀት (Clearance ) እና የግብር ከፋል መለያ ቁጥር የሚቀርብ ሁሉ መሳተፍ የሚችል ሲሆን ተጫራቾች ንብረቱን ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ዉስጥ ማንኛዉም ክፍያ ከፍሎ ንብረቱን ማንሳት ይጠበቅባቸዋል ::

ቦታ የንብረቱ ዓይነት የጨረታ ዓይነት የምዝገባ ግዜ ከ እስክ ጨረታ (የሚካሄድበት) ቀንና ሰዓት
መቐለ የተለያዩ እቃዎች ግልፅ ከ3/1/2011 11/1/2011 ዓም 11/1/2011 8:00 ሰዓት

3 ከላይ በተጠቀሰዉ የጊዜ ገደብ እቃዎች በሚገኙበት ከመስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጀኒሪንግ አጠገበ በሚገኘዉ በጉምሩክ ቅጥር ግቢ በኣካል በመገኘት 4-5/1/2011 ዕቃዎች ማየት የሚትችሉ ሲሆን እንዲሁም ጨረታዉ የሚካያደዉ ሲሆን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ ለተካታታይ 7 የስራ ቀናት ይሃ ሲቲ ሴንተር ህንፃ ከደደቢት ማይክሮፋናንስ አጠገብ በሚገኘዉ የፌደራል ገቢዎች ዋና ቢሮ ቁጥር 2ኛ ፎቅ ቁጥር 6 የጨረታ ማስከበሪያ ብር 35,000 /ሳላሳ ኣምስት ሺ/ ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ስፒኦ በመያዝ በኣካል በመገኘት መመዝገብ ትችላላችሁ

4 መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይመ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ መቐለ

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 03424411187