https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/4888
መቐለ ዩኒቨርስቲ የማማከርና ንግድ ኢንተርፕራይዝ የተለያዩ ዓይነት የፅሕፈትና የፅዳት መሳሪያዎች : የእንስሳት መድሃኒቶች ለመግዛትና እና ለሰራተኞች አገልግሎት የሚዉሉ ደንብ ልብስ : የድህነት ጫማና ፕላስቲክ ቦቲ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ መስከረም 4, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ መስከረም 21, 2011 09:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:3000
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:20
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ መስከረም 21, 2011 09:30 ከሰአት
  • ምድብ: ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/ ናይ እንስሳት ምድሃኒታትን መሳሪሕታትን/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/ ንሴፍቲ ዘገልግሉ ኣቁሑት/ ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/

 1 የዘመኑ ግብር የከፈሉ

2 የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸዉ

3 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማቅረብ የሚችሉ

4 ለያንዳንዱ ጨረታ ማስከበሪያ ስፒኦ ብር 3000 ማስያዝ የሚችሉ

5 አሸናፊ የሆኑ ተጫራቾች ንብረቱ በ10 ቀን ዉስጥ በራሳቸዉ ትራንስፖርት መቐለ ዩኒቨርሰቲ እንዳየሱስ ግቢ ወደ ሚገኘዉ የኢንተርፕራይዙ ቢሮ ማቅረብ የሚችሉ

6 የተዘጋጀዉን ዝርዝር መግለጫ ወይም ስፐስፊኬሽን ከኢንተርፕራይዙ ቢሮ የኣቅርቦትና ፋሲሊቲ ክፍል ጰጉሜ 5 2010 ዓም ጀምሮ ብር 20 በመክፈል መዉሰድ የሚችሉ ሲሆን ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳችሁ ለጨረታ ተብሎ በተዘጋጀዉ ሳጥን በጨረታዉ ቀናት ማስገባት አለባችሁ

7 ጨረታዉ ጰጉሜ 5/2010 ዓም ጀምሮ እስከ መስከረም 21/2011 ዓም ከሰዓት ልክ 9:00 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳየ ቀን መስከረም/ 21/ 2011 ዓም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ከቀኑ 9:30 ይከፈታል

8 ኢንተርፕራይዙ የተሸላ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ