https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/4873
አክሱም ዩኒቨርሲቲ ቀጥለዉ የተገለፁት የትኩስ የበሬ ስጋና የኣይሲቲ ዕቃዎች መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ጳጉሜን 5, 2010 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ መስከረም 10, 2011 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:ኣክሱም
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ መስከረም 10, 2011 06:01 ከሰአት
  • ምድብ: ኮምፒተርን ተዛመድቲ / ናይ ኮምፒተር ተዛመድቲ አቁሑትን/

1 ትኩስ የበሬ ስጋ የጨረታ ማስከበሪያ 350000

2 የኣይሲቲ ዕቃዎች የጨረታ ማስከበሪያ 25000

 ሰነደ ጨረታ ዋጋ 100

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን: 1/13/2010

1 በጨረታዉለመሳተፍየሚፈልጉ ይሀ የጨረታ ማስታወቂያ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትም ከወጣበት ቀንና ዓም ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ዉስጥ በዩኒቨርስቲዉ የተዘገጀዉን የጨረታ ሰነድ ከግዥ ክፍል ህንፃ ቁጥር 53 : ቢሮ ቁጥር 002 : ዘወትር በስራ ሰዓት ሰነዱን መግዛት ይችላሉ

2 ተጫራቾች በሥራዉ መስክ የተሰማሩና ህጋዊ ፈቃድ ያላቸዉና መሆኑን የሚያስረዳና በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስፈግ ማስረጃዎች ማያያዝ አለባቸዉ

3 የዘመኑ ግብር የከፈሉ : የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉና : ቫት ተመዝጋቢ የሆኑና : የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለቸዉ የክልል/የፌደራል በኣቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆን አለባቸዉ

4 ተጫራቾች በኣቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆን አለባቸዉ

5 ለጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት 3% ልዩ አስተያየት ይደረጋል

6 ጨረታዉ የሚከፈተዉ የጨረታ ማስታወቂያዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ለእቃዎች ከ 15 ቀን በለዉ ቀጣይ የሥራ ቀን ሆኖ በጨረታ ሰነዱ በተገለፀዉ ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ባሉበት በግልፅ በኣክሱም ዩኒቨርስቲ ዋናዉ ግቢ ይከፈታል

7 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ ሳይገኙ በመቅረታቸዉን የጨረታዉን መክፈት ኣይስተጎጎልም

8 የጨረታ አሸናፊ በጊዜዉ ቀርቦ ዉል የማያስር ከሆነ በጨረታ ሰነዱ የተገለፀዉ ለጨረታ ማሰከበሪያነት ያስያዘዉን ሲፒኦ /ቢድ ቦንድ/ አይመለስለትም

9 ዩኒቨርስቲዉ የተሻላ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መበቱ የተጠበቀ ነዉ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 034 875 56 06