https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/4823
ኢማጅን ዋን ዴይ ኢንተርናሽናል ኦርጋናይዜሽን /Imagine 1day/ በትግራይ ክልል በእንዳመኮኒ : ኣሕፈሮም መረብ ለከ ወረዳዎች ላሉ ትምህርት ቤቶች ከ 13000 በላይ የጥግ ንባብና የቤት ንባብ መፃሕፍት በጨረታ አወዳድሮ ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ነሓሰ 23, 2010 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ነሓሰ 25, 2010 08:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:2%
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:200
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ነሓሰ 25, 2010 08:01 ከሰአት
  • ምድብ: መፅሓፍቲን ትምህርታዊ መሳርሕታት/

1 ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ የዘመኑን ግብር የከፈሉበት እና ለተጨማሪ እስት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

2 የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ ስፒኦ ለ30 ቀናት የሚቆይ ከሚያቀርቡት ዋጋ ላይ 2% ጨረታዉ ከመከፈቱ በፊት ለብቻ በታሸገ ፖስታ ኢንቨሎፕ ማስያዝ የሚችሉ

3 ስለጨረታዉ የሚገልፀዉን ሰነድ የማይመለስ ብር 200 እና የታደሰ ንግድ ፈቃዳቸዉን ማቅረብ ይኖርባቸዋል

4 ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነዱን በትግራይ ክልል በመቐለ ከተማ 14 ቀበሌ ሃፀይ ዩሃንስ ሆቴል በስተጀርባ ፋና ህንፃ 4ኛ ፎቅ ካለዉ የድርጅቱ ፅሕፈት ቤት ገዝተዉ መዉሰድ ይችላሉ

7 የሚወዳደሩበት ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ ነሓሴ 25 ቀን 2010 ዓም ከ8:00 ሰዓት በፊት ለዚሁ በተዘጋጀ ሳጥን ላይ ማስገባት ይኖርባቸዋል

8 ተጫራቾች ሁሉ ከዚህ ደብዳቤ ጋር የተያያዘዉን ዝርዝር ዕቃዎች ዋጋ በሞሞላት ጨረታዉ ነሓሴ 25 ቀን 2010 ዓም 8:00 ሰዓት ላይ ራሳቸዉ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 14 ቀበሌ ሃፀይ ዩሃንስ ሆቴል በስተጀርባ ፋና ህንፃ 4ኛ ፎቅ ካለዉ የድርጅቱ ፅሕፈት ቤት ይከፈታል

9 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ኣድራሻ : ኢማጅን ዋን ዴይ +251344404933