https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/48
ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለደቀመዛሙርት አገልገሎት የሚዉል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ ሰነ 3, 2006 (ከ 11 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ሰነ 6, 2006 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ 5, 2005 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ጨርቃ መርቂን ውፅኢት ቆርበትን/
የጨረታ ማስታወቂያ ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለደቀመዛሙርት አገልገሎት የሚዉል ብርድ ልብስ - አንሶላና -ትራሰ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል:: ስለዚህ 1 የ 2006 ዓም ግብር የከፈለና ዓመታዊ የስራ ፍቃድ ያሳደሰ 2 ጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 30.00 ብር በመክፈል ከገነዘብ ቤት መዉሰድ ይችላል 3 ጨረታዉ ከግንቦት 27/09/2006 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 06/10/2006 ዓ/ም 6:00( ስድስት ሰዓት ) ድረስ የሚቆይ የተሞላዉ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ የተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይቻላል 4 ተጫራቶች የጨረታ ሰነድ ከመከፈቱ በፊት ጨረታ ማስከበሪያ 2% የባንክ ቢድ ቦንድ በሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባችዋል ጥሬ ገንዘብ ግነ ማቅረብ አይፈቀድም 5 ጨረታዉ የሚዘጋዉ ግንቦት 06/2006 ዓ/ም ከቀኑ 6:00 ( ስድስት ሰዓት) ሲሆን ጨረታ የሚከፈተዉ ደግሞ በ 06/2006ዓ/ም ከቀኑ 9:30 ይሆናል 6 አሸናፍዉ ከተገለፀበት ጀምሮ በሁለት ቀናት ዉስጥ 10% የጨረታ ማስከበሪያ ስፒኦ ማስያዝ ይኖርበታል 7 ለተጨማሪ ማብራሪያ 0344-4-99- 76 ወይም 0914-01-05- 92 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ ማሳሰቢያ ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉነ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ