https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/4682
ድርጃታችን መከላኪያ ኮንስትራክሸን ኢንተርፕራይዝ በመቐለ ከተማ ሪፈራል ሆስፒታል ለሚገነባዉ የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀክት አገልግሎት የሚዉል 12 ሰዉ የመጫን ኣቅም ያላት 5L ሚኒባስ መኪና በጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ሰነ 20, 2010 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ቀዳም ሰነ 23, 2010 08:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ቀዳም ሰነ 23, 2010 08:30 ከሰአት
  • ምድብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

ስለሆነም ነዳጅ ድርጅቱች ሎሌላ ዉወጪ ባለንብረቱ የሚሸፍን ሲሆን በዚሁ መሰረት ለአንድቀን

የምታከራዩበትን ሂሳብበ ሰም በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ

5 ተከታታይ የስራ  ቀናት እንድታቀርቡ እያሳወቅን ተጫራቾችየሚያሞሉት

መስፈርቶች ማሞላት እንዳለባችሁ እናሳዉቃለን::

1 የታደሰ ንግድ ፍቃድ (ሊብሬ) ያለዉና ኢንሹራንስ የገባ ::

2 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለዉ(Tin) ማቅረብየሚችል::

3 በገቢዎች የታተመ ተከታታይ ቁጥር ያለዉ ህጋዊ ደረሰኝ ማቅረብ የሚችሉ::

4 በሊትርቢያንስ 8ኪሜ ከዚያ በላ መጎዝ የሚችል መሆን አለበት

5 የናፍታመኪናመሆንአለበት::

6 ከሰሩበት ድርጅት የመልካም ስራ አፈፃፀም ምስጋና ደብዳቤ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለበት

7 ተጫራቶች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ፓስታ እሰከ 23/10/2010 ዓ/ ምከጥዋቱ 8:00 ሰዓት ማስገባት ይጠበቅባችዋል ::

8 ጨረታዉ 23/10/2010 ዓ/ ምከሰዓት 8:30 ሰዓትአዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት በሚገኘዉ ፕሮጀክት ኣስተዳደር ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

ማሳሰቢያ : ፕሮጀክቱ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ 0348402448 ይደዉሉ