https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/4600
የትግራይ ክልክ መንገድ ሥራዎችኢንተርፕራይዝ በ2010 በጀት ዓመት ለሚያከናዉናቸዉ የመንገድ ግንባታና ጥገና ሥራ አገልገሎት የሚዉሉ ቆሚ ንብረት ኤሌክትሮኒክስ : ኮንስትራክሽን ማተሪያል :አዘር :የስፔር መለዋወጫ : የደልድይ ቤሪንግ : ዲስፐንሰር እና ስቴሽነሪ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ጉንበት 22, 2010 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰንበት ሰነ 3, 2010 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰንበት ሰነ 3, 2010 04:30 ጥዋት
  • ምድብ: ህንፃ መሳርሒ/ መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ/ ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/ ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን : 18/9/ 2010

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን እና የመከፈትበት ጨረታዉ ጋዜጣዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16 ኛዉ ቀን

1 ተጫራቾች አግባብነት ያለዉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ቫት የምዝገባ የምስክር ወረቀት የእቃ ኣቅራቢነት የመስክር ወረቀት የቲን ምዝገባ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

2 የጨረታ ማስከበሪያ ዝርዝር በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፀዉን መጠን በስፒኦ ወይም እንኮንዲሽናል ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ የሚችል

3 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ዘወትር በሥራ ሰዓት ብር 50 እና 100 በመክፈል ከኢንተርፕራይዙ ግዥና ንብረት አሰተዳደር የሥራ ሂደት መዉሰድ ይችላሉ

4 የጨረታዉ ሰነድ ዘወትር በሥራ ሰዓት ለዚሁ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ወይም በፓሳቁ 14 መላክ ይቻላል

5 በጨረታዉ አሸናፊ የሆነዉ ተወዳዳሪ የዉል ማስከበሪያ 10% በባንክ በተረረጋገጠ ሰርተፊይድ ቼክ (CPO) ወይም Unconditional bank Guarantee በመያዝ በግንባር ቀርበዉ ዉል መፈፀም የሚችሉ

6 ጨረታዉ ጋዜጣዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት ይከፈታል የመክፈቻ ቀኑ በዓል ከሆነ ወደሚቀጥለዉ ቀን ይሸጋገራል

7 በጨረታዉ አከፋፈት ሰነ ስርዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ ቢገኙ ይመረጣል

8 ጽቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስልክ ቁጥር 0344 416727 / 0914 734474