https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/4428
በትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍታብሔር ምድብ ችሎት በትግራይ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ፅቤት የምትገኝ SZUZUKI- KIBITAR ኮድ 3-49118 አአ የሆነች የቤት መኪና በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ሚያዝያ 17, 2010 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ጉንበት 13, 2010 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:87714.36
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ጉንበት 13, 2010 06:00 ጥዋት
  • ምድብ: ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/ ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

አፈ/ከሳሽ አለም ኣቀፍ የትግራይ ልማት ማህበር ፅህፈት ቤት ኣፈ/ተከሳሽ ኖሚ ኢንጅንሪንግ ሃላ የተ የግ ማ ስም የሚታወቅ በቀደማይ ወያነ በትግራይ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ፅህፈት ቤት የምትገኝ SZUZUKI- KIBITAR ኮድ 3-49118 አአ የሆነች የቤት መኪና በግልፅ ጨረታ እንድትሸጥ የትግራይ ክልል ጠቅ/ፍ/ቤትቐለ በመቐለ የተሰየመ ፍታብሔር ችሎት ስላዘዘ ሊዚች መኪና ለመጫረት የምትፈልጉ ተጫራቾች በጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 87,714.36 መሆኑን አዉቃችሁ ለ 13/9/2010 ዓም ከጠዋቱ ከ 3:00 ሰዓት እስከ ቀኑ 6:00 ሰዓት ስለመኪካሄድ በእለቱ በትገራይ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ቀርባችሁ እንትጫረቱ ጨረታዉን አሸናፊ የሆነ ደግሞ 25% ወደያዉኑ ማስያዝ የሚችል የጨረታዉ ዉጤት ደግሞ በ 9:00 ሰዓት እንዲቀርብ የትግራይ ክልል ጠቅ ፍ ቤት በመቐለ የተሰየመ ፍታብሔር ችሎት ኣዛል