https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/4303
ፕሮጀክታችን መቀሌ ባለ ሦስት ኮከብ ሆቴል የWire Mesh(የጋብዩን አጥር ) ስራ ማሰራት ይፈልጋል በድጋሚ የወጣ
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ መጋቢት 24, 2010 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ረቡዕ መጋቢት 26, 2010 08:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:50
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:10000
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ረቡዕ መጋቢት 26, 2010 08:30 ከሰአት
  • ምድብ: ሴኩሪቲይ ኢንፍራስትራክቸር/

ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን 19/7/2010 ጀምሮ እሰከ 26/7/2010 ዓም ከቀኑ 4:00 ድረስ የምትወዳደሩበት ሙሉ ሰነድ በማስገባት እንድተወዳደሩና እየጋብዝን ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 26/7/2010 ዓም ከቀኑ 4:00 ተዘግቶ 4:30 ሰዓት የሚከፈት መሆኑን እየገለፅን ተጫራቾች ማማላት የሚገባቸዉ ከ1-10 ተራቁጥር የተገለፁ ነጥቦች ይሆናል

1 የዘመኑ ግብር የከፈላችሁ

2 በብረት ስራ ህጋዊ ስራ ፈቀድ ያላቸዉ

2 የቫት ወይም TOT ተመዝጋቢ መሆን ይኖርባታል

3 ቲን NO የተመዘቡበትን ሰርተፊኬት ኮፒ ይሚቀረብ

4 የጨረታዉ ሰነድ የማይመለስ ብር 50 መግዛት አለበት

5 የጨረታ ማስከበሪያ በስፒኦ 10,000.00 ብር ማስያዝ ይኖርበታል

4 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ከሌሉ የጨረታዉ ሰነድ የተማላ ከሆነ ይከፈታል

5 የሚያስገቡት ዋጋ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለዉ ተወዳዳሪዉ ከጨረታዉ ዉጭ ይሆናል

6 ተጨራቾች የምታስገቡት ዋጋ ከቫት በፊት ወይንም ከቫት በሃላ መሆኑን በግልፅ መቀመጥ አለበት

7 የጨረታዉ ሰነድ በኦርጀናል እና ኮፒ ለየብቻዉ በማሸግ ማቅረብ አለበት

ማሳሰቢያ ፕሮጀክቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ 03 44 40 02 42 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

አድራሻ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት የድሮ ደጀን ሆስፒታል ቁጥር ግቢ ቢሮ ቁጥር 2