https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/4170
የኢትዪጰያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በመቐለ የሚገኙ የተለያዩ እቃዎች በግልፅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም የካቲት 24, 2010 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ መጋቢት 3, 2010 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ መጋቢት 3, 2010 03:02 ጥዋት
  • ምድብ: ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/ ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

1 በዚህ መሠረት ጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈልጉ የኢትዩጰያ ዜግነት ያለዉ : ከሚሸጠዉ ዕቃ ጋር ተዛማጅነት የፀና የንግድ ፈቃድ : ተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት የዘመኑ ግብር የከፈለ ለመሆኑ የምስክር ወረቀት እ (Clearance ) ና የግብር ከፋል መለያ ቁጥር የሚቀርብ ሁሉ የሚችል ሲሆን ተጫራቾች ንብረቱን ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ዉስጥ ክፋያ አጠናቅቀዉ ንብረቱን ማንሳት ይጠበቅባቸዋል :: ካላነሱ የተያዘ ገንዘብ ለመንግስት ገቢሆኖ እቃዎ በድጋሚ ለሽያጭ ይቀርባል

ቦታየንብረቱ ዓይነትየጨረታ ዓይነትየምዝገባ ግዜ ዋስትና

CPO

የምዝገባ ግዜጨረታ የሚከፈትበት(የሚካሄድበት) ቀንና ሰዓት
መቐለየተለያዩ እቃዎችግልፅከ21/6/2010 25,000.0028/4/2010-3/7/2010 3:00 ሰዓት ከጥዋቱ ቦታ ኣካል ጉዳት ቢሮ
መቐለየተለያዩ እቃዎችዝግከ21/6/2010 VAT ሳይጨምር ደንበኛዉ ከሚሰጠዉ ጠቅላላ ዋጋ 20%7/7/201010/7/2010 3:00 ሰዓት ከጥዋቱ ቦታ

3 ከላይ በተጠቀሰዉ የጊዜ ገደብ እቃዎች በሚገኙበት ከመስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጀኒሪንግ አጠገበ በሚገኘዉ በጉምሩክ ቅጥር ግቢ በኣካል በመገኘት ለግልፅ ጨረታ 26-28/6/2010 ዓም ለዝግ ጨረታ 3-6/7/2010 ዕቃዎች ማየት የሚችል ሲሆን ለግልፅ ጨረታ የሚከፈተዉ እቃዉ የሚገኝበት አደራሽ እንዲሁም ለግዝ ጨረታ በሐወልቲ ከደደቢት ማይክሮፋናንስ አጠገብ የሚገኘዉ የፌደራል ገቢዎች ዋና ቢሮ ቁጥር 6 ኣዳራሽ መሆን መሆኑን እየገለፅን ለግልፅ ጨረታ የምዝገባዉ ቦታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ ለተካታታይ 7 የስራ ቀናት ለግ ጨረታ 15 ተካታታይ ቀናት እንዱሁም የጨረታ ማስከበሪያ የማይመለስ 100 ብር ሰነዱ በመግዛት በጨረታዉ በኣካል በመገኘት መዉሰድ ትችላላችሁ

4 መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይመ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ መቐለ

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0342411187