https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/4157
በኤጀንሲ ማእድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ዉስጥ የሚገኝ ባዩጋዝ ፕሮግራም ማስተባበርያ ዩኒት ከዚህ በታች የተገለፁትን በworkshop የሚሰሩ የባዩ ጋዝ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልጉ ሕጋዊ ነጋዴ የሆናቹሁ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል::
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ የካቲት 21, 2010 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ መጋቢት 4, 2010 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ መጋቢት 4, 2010 09:00 ከሰአት
  • ምድብ: ምግጣምን ፅገናን/ ላብራቶሪይን መሳሪሒታተ/

1 የ2010 ዓ/ም ንግድ ፍቃድ የታደሰ : ቲን እና የታደሰ የኣቅራቢነት ፈቃድ የሚያቀርብ

2 ቫት ተመዝጋቢ ከሆኑ የአቅራቢነት የታሕሳስ ወር 2010 ቫት ዲክላሬሽን ያደረጉበት ማቅረብ የሚችሉ

3 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ በሰም የታሸገ ኢንቨሎፕ በትግራይ ልማት ማሀበር ህንፃ 215 ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ይእችላሉ::

4 ተጫራቾች ካሁን በፊት በድርጅቱ የወጣ የፕሮፎርማ ይሁን የጨረታ ግዥ አሸናፈዉ ምንም እንክን ቅጣትና የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ የሌላቸዉና በሰሩዋቸዉ ንብረቶች ያለ ምንም ጉድለት የሚያስረክቡ መወዳደር ይችላሉ

5 በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ቴክኒካል ኦርጅናል ኮፒ ፋይናንሸል ኦርጅናል ኮፒ ለየብቻዉ በማሸግ በቴክኒካል 50 እና ከዛ በላይ ያመጡ ፋይናንሻል ተከፍቶ ለቴክኒካል 70% ለፋይናንሻል 30% በመሰጠት ዉድድር የሚካሄድ ሲሆን በቴክኒክ ከ50 በታች ላመጡ ተጫራቾች ፋይናንሻል ኦርጅናል ኮፒ ሳይከፈት የሚቀር ይሆናል

7 ተጫራቾች ያሸነፉትን ንብረት በስንት ቀን ዉስጥ ማስገባት እንደሚችሉ መግለፅ አለባቸዉ::

8 ጨረታዉ የሚወጣበት ቀን 19/6/ 2010 ዓ/ም

9 ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን 4 /07/2010 ዓ/ም ሰዓት 8:30 ይሆናል::

10 ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን 4/07/2010 ዓ/ም ሰዓት 9:00 ይሆናል::

11 ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን ሰዓት ተጫራቾች ራሳችዉን ወይም ህጋዊ ወኪቻቸዉ ቢገኙ ይመረጣል ባይገኙ ግን ጨረታዉ ከመከፈቱ ኣይተጓጎልም

12 ጨረታ ያሸነፉ አቅራቢዎች ላሸነፉት ንብረት በራሳቸዉ ዉጭ ፅህፈት ቤቱ ያቀረባል::

12 ጨረታዉ ያሸነፉት ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 10% ፐርፎርማንስ ቦንድ ያስይዛሉ

13 በጨረታዉ የተሸነፉት ኣቅራቢዎች ወይም ግልጋሎት ሰጪ የጨረታዉ ኣናሊስስ ካለቀ በኃላ አሸንፈዉ ታዉቆ ካሰረ 10% ፐርፎርማንስ ቦንድ ካቀረበ ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ ይመለስለታል::

14 ከአቅራቢዎች የቫት ዊዝሆልዲንግ ገንዘብ ተቀናሽ እንደሚሆን ማወቅ አለበት::

15 ተጨራቾች ያቀረቡት ዋጋ በወጣዉ ስፐስፊኬሽን መሰረት ጥራቱ የተጠበቀና ኦርጀናል የሆኑን አረጋግጦ መሙላት አለበት::

16 ከተጠቀመበት ስፐስፊኬሽን ዉጭ ሌላ አማራጭ ተብሎ ዋጋ ማስቀመጥና በስፐስፊኬሽን ያልተገለፁ ንብረት ማስቀመጥ አይፈቀድም::

17 አቅራቢዎች የሚያቀርቡትን ዋጋ ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ ቢያንስ ለ 45 ቀናት መቆየት አለበት::

18 ኣቅራቢዎች ያሸነፉት እቃዎች በስንት ቀናት ገቢ እንደሚያደርጉ መግለፅ አለባቸዉ

19 ኣቅራቢዎች ባቀረቡት የጨረታ ሰነድ ስም :ማህተም: አድራሻና ፊርማ መኖር አለበት::

20 ድርጅታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረተዉ በሙሉ ይሁን ብከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

21 ድርጅቱ በጨረታዉ ከስቀመጠዉ የእቃ ብዛት 20 %መጨመር ወይም መቀነስ ይችላል

22 ጨረታዉ ያልተሟላ ከሆነ ዉድቅ ይሆናል::

ለተጨማሪ ማብራርያ የትግራ ልማት ማህበር ህንፃ ዉስጥ ሆኖ ባዩ ጋዝ ፕሮገራም ማስተባበሪያ ዪኒት ቢሮ ቁጥር 215 በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 0344402088 ወይም 0344409201 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል::

ተቁየንብረት ዝርዝር /Description/መለያ ቁጥር Specificationመለኪያ unitብዛት Quantity የኣንዱ ዋጋጠቅላላ ዋጋRemark
1StoveBased on specification and design attached to bidpcs500
2Dome pipeBased on specification and design attached to bidpcs500