https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/4102
ኩባንያችን ኦሮምያ ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ በተለያዩ ጊዜ በኣደጋ ምክንያት ጉዳት ከደረሰባቸዉ የደንበኞች ተሽከረካሪ የተረከባቸዉን የተሽከርካሪ አካለት በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ የካቲት 7, 2010 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ቀዳም የካቲት 10, 2010 02:59 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:1000
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ቀዳም የካቲት 10, 2010 03:00 ጥዋት
  • ምድብ: ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/ ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

1 ስለሆነም ማንኛዉም ተጫራች ይህንን ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስክ የካቲት 10 ቀን 2010 ዓም ጁብሩክ ከኦሮሚያ ኢንተረናሽናል ባንከ ጎን ከሚገኘዉ የመቐለ ቅርንጫፍ ቢሮኣችን ማስገባት ይቻላል

2 የጨረታዉን መነሻ ዋጋ ከተጨማሪ እሴት ታክስ በፊት 6000 ሲሆን በባንክ ክፍያ ማዘዥ ብር 1000 በታሸገ ኤንቨሎፕ ማስጋበት ይችላል

3 ጨረታዉ የካቲት 10 ቀን 2010 ዓም ከጥዋቱ 3:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

4 ተጫራቾች ላሸነፉት ዕቃ አሸናፊዉ ከታወቀበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5ተ ተከታታይ ቀናት ክፍያ ፈፅሞ ንብረቱ ካልተረከበ ጨረታዉ ተሰርዞ ለጨረታዉ ማስከበሪያ ያስያዙት ገንዘብ ለድርጅቱ ገቢ ይሆናል

5 እቃዎቹ መደብር 05 በሚገኘዉ መጋዘናችን መመልከት ይቻላል

6 ኩባንያዉ የተሸላ አማራጭ ካገኘ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

7 ለተጫመሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0344 40 83 71 በመደወል ማነጋገር ይቻላል