https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/3750
የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራያዝ በሙስሊ-ባዶመንገድ ስራ ፕሮጀክት (15-05R) ይፈልጋል ዉሃ ለማመላለስ ተጫራቾች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ማስራት (ይፈልጋል)
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ሕዳር 18, 2010 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ሕዳር 22, 2010 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት:
  • ምድብ: መኪና ክራይ/ ማሽነሪ ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

1 ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉን የዘመኑ ግብር የከፈሉ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡ ማስረጃቸዉ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

2 ተጫራቾች ጨረታ ሰነዱ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል ዘወተር ብሥራ ሰዓት በመቀሌ ባለ ሶሰት ኮከብ ህንፃ የመከላኪያ ቢሮ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ

4 ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ እስክ ህዳር 22/2010 ዓ/ም ከጥዋቱ 8:00 ሰዓት ማቅረብ ይኖርባቸዋል

4 ጨረታ ህዳር 22/2010 ከጥዋቱ 8:30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በመቀሌ ባለ ሶሰት ኮከብ ህንፃ የመከላኪያ ቢሮ ይከፈታል

5 ተጫራቾች የሚያቀርቡት የዉሃ ቦቴ ተሽከርካሪ ፕሮጀክቱ የሚሰጣቸዉ ብዛት /quantity/ መሠረት መሆን ይኖርበታል

6 የዉሃ ቦቴዎች ለኮንስትራክሽን አገልግሎት የሚዉሉ ሰለሆነ የዉሃ ፓምፕ ሊኖረዉ ይገባ

7 የዉሃ ቦቴ የመያዝ ኣቅም 13 m3 መሆን አለበት

5 ፕሮጀክቱ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ኣድራሻ መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተፕራይዝ ሙስሊ-ባዶ መንገድ

ሥራ ፕሮጀክት 15-05R

ስልክ ቁጥር 0930014650/0930014652