ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ሥሩ ለሚተዳደረዉ የ1ኛ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤተ የማጣቀሻ መፃሓፍትና የላብራቶሪ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
- የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ሕዳር 13, 2010 (ከ 8 ዓመታት)
- መዝግያ ቀን: ረቡዕ ሕዳር 20, 2010 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
- የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
- ቦታ:መቐለ
- የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50
- ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ረቡዕ ሕዳር 20, 2010 06:00 ከሰአት
- ምድብ: መፅሓፍቲን ትምህርታዊ መሳርሕታት/ ላብራቶሪይን መሳሪሒታተ/
- የ2009 ዓም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ
- በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 50.00 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ከገነዘብ ቤት መዉሰድ ይችላል::
- ተጫራቾች ለ ጨረታዉ ማስረከቢያ 2 % በሲፒኦ በማዘጋጀተ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::
- ጨረታዉ ከ ህዳር 11/2010 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ህዳር 20/2010 ዓ/ም 9:00 (ዘጠኝ ሰዓት) ድረስ የሚቆይ ሆኖ የተሞላዉ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::
- ጨረታዉ የሚዘጋዉ ህዳር 20/2010 ዓ/ም ከቀኑ 9:00( ዘጠኝ ሰዓት) ሲሆን ጨረታ የሚከፈተዉ ደግሞ ህዳር 20/2010 ዓ/ም 9:30 ይሆናል::
- ለተጨማሪ ማብራሪያ 0344-41-99-76 ወይም 0914729078 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::
- ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉÂ