https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/364
መቐለ ኢንስቲትዩት ቴክኖሎጂ በኣይናለም ግቢ ለሰራትኛ ሰርቪስ አገልግሎት የሚዉል ከዚህ በታች በተገለፀዉ መስፈርት የመኪና ኪራይ የሚችሉ በጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፍልጋል ስለዚህ መስፈርቱን የምታሞሉ ሰነድ በመሙላት እንድትወዳደሩ እናስታዉቃለን::
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ የካቲት 4, 2007 (ከ 11 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ረቡዕ የካቲት 18, 2007 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ 5, 2005 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ክራይ/

ዉስን ጨረታ

መቐለ ኢንስቲትዩት ቴክኖሎጂ በኣይናለም ግቢ ለሰራትኛ ሰርቪስ አገልግሎት የሚዉል ከዚህ በታች በተገለፀዉ መስፈርት የመኪና ኪራይ የሚችሉ በጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፍልጋል ስለዚህ መስፈርቱን የምታሞሉ ሰነድ በመሙላት እንድትወዳደሩ እናስታዉቃለን

ማሳሰቢያ

1 በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ኮፒ መያያዝ አለበት::

2 የቫት ሰርተፊኬት ኮፒ መያያዝ አለበት::

3 የአቅራቢነት ሰርተፊኬት ኮፒ ማቅረብ የሚችል::

4 C P O ከጠቅላላ ዋጋ 2 % ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ የሚችል::

5 የግብርና ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin) ሰርተፌኬት ኮፒ መያያዝ አለበት ::

6 ሊብሬ ማቀረብ የሚችል ( የሚያቀረበዉ ሊብሬ ከሰነዱ ጋር ማያያዘ አለበት

7 አንሹራንስ የገባ መሆን አለበት

8 መጉላላት ለማስቀረት ኣቅርቦቱ ያላቸዉ እና ማሳየት የሚችሉ (የሚያቀረቡት መኪና ታርጋ ቁጥር በጨረታ ሰነዱ መፃፍ አለበት)

9 ቴክኒክ ብልሽት የሌለበት እና ደረጃ 1 የሆነ መኪና ማቀረበ የሚችል

8 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ከኣይናለም ግቢ መዉሰድ ይችላሉ::

8 ጨረታዉ 04/ 06 /2007 - 18/ 06 /2007 ዓ/ም ሰነድ በመዉሰድ መጫረት ይችላሉ::

9 ጨረታዉ 28/ 06 /2007 ዓ/ም 9:00 ተዘግቶ 9:30 በኣይናለም ግቢ ግዥና ንብረት ኣስተዳደር ቢሮ ይከፈታል::

No

Description

የዕቃዉ / አገልግሎት

መለኪያ

ብዛት

የአንድ ዋጋ

ጠቅላላ ዋጋ

ምርመራ

1

የመኪና ኪራይ

  • ኣንድ ኮስተር /ቱርቦ/ ወይም ተመሳሳይ 24 ሰዉ ሃይል የመጫን ኣቅማ ያለዉ መኪና

  • ተጫራቾች ለሚያቀርቡት አገልግሎት (ኪራይ) የነዳጅ ይሁን ሎሎች ወጭዎች በራሳቸዉ የሚሽፈን ይሆናል

  • ለኪራይ የሚቀረቡ መኪኖች ብቃታቸዉ የተጠበቀና አንሹራንስ የገቡ ስለመሆናቸዉ ማረጋገጫ ኮፒ ማቅረብ አለባቸዉ

  • የመኪና ታክኒካዊ ብቃት የተረጋገጠና 1ኛ ደረጃ የሆነ በጥሩ ስነምግባር ስራተኞች ለማገልገል የሚችል ኣሽከርካሪ የሚቀርብ

የመስክ ቦታ

  1. ጥዋት ዳግም ኣምሳል መነሻ ፌርማታ 1:30 ተነስቶ በቢዝነስ ግቢ ምዕራብ በር በደበረዳሞ ሆቴል ኣድረጎ 2:20 ኣይናለም ግቢ የሚደርስ

  2. ቀን ከኣይናለም ግቢ መነሻ 6:30 ተነስቶ በተራ ቁጥር 1 በተጠቀሰዉ ፌራማታ በማድረስ 8:00 ወደ ኣይናለም ግቢ የሚመልስ

  3. ከሳዓት በሃላ ከኣናለም ግቢ መነሻ 11:30 ተነሰቶ በተራ ቁጥር 2 በተጠቀሰዉ መስመር በመጨረሻ ፌርማታ ማደረስ

 

 

በቁጥር

 

 

1