https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/3590
የወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት ምድብ 1 የፅህፈት መሳሪያ ዕቃዎች ምድብ 2 የፅዳት ዕቃዋች ምድብ 3 የአደጋ መከላከያ መሳሪያዎችች ምድብ 4 የኤለክትሮኒክስ እቃዎች ምድብ 5 የኤለክትሪክ ዕቃዎች ምድብ 6 የህንፃ መሳሪያ እቃዎች ምድብ 7 የተሸከርካሪዎች መለዋወጫ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ከዚህ ቀጥሎ ባሉት መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ጥቅምቲ 6, 2010 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ጥቅምቲ 17, 2010 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:ወልቃይት
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ጥቅምቲ 17, 2010 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ህንፃ መሳርሒ/ መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ/ ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/ ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/ ኤሌክትሪካልን መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/ ንሴፍቲ ዘገልግሉ ኣቁሑት/

በጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ብቁ ተጫራቾች የ2009ን 2010 ዓም ህጋዊ የታደሰ አዲስ ንግድ ፈቃድ የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት /TIN/ ለተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆኑን የሚረጋግጥ ምስክር ወረቀት የጥር ወር ቫት ዲክለሬሽን በተጨማረም በመንግስት የኣቅራቢዎች ዝርዝር ዉስጥ የተመዘገቡ መሆኑን የሚረጋግጥ የመስክር ወረቀት ማቅረብ አላበቸዉ

2 ተጫራቾች የተዘጋጀዉን የጨታ ሰነድ የማይመለስ ለ ምድብ 1 እስከ ምድብ 5 ብር 50 ለምድብ 6ና ምድብ 7 100 ብር በመክፈል በመቀለ ከተማ የትግራይ ልማት ማህበር 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 375 Â ከሚገኘዉ የፕሮጀክቱ ማሰተባበሪያ ፅ/ቤት ላይዘን ኦፊስ Â ወይም Â ከወልቃይት ስካር ልማት ፕሮጀክት ፋይናንስ ኣቅርቦትና ፋሲሊቲ ማናጅመንት ዘርፉ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ

3 ከምድብ 1 እስከ ምድብ 5 ለተገለፁ እቃዎች Â በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ጥቅምት Â 01/2010 ዓም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 15/2010 ዓም Â በአየር የሚቆይ ሲሆን ጥቅምት 16 /2010 ዓም 3:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያኑ ቀን 3:30 በመቀለ ይከፈታል

ከምድብ 6 እና ድብ 7 ለተገለፁ እቃዎች Â በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ጥቅምት Â 01/2010 ዓም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 16/2010 ዓም Â በአየር የሚቆይ ሲሆን ጥቅምት 17/ 2010 ዓም 3:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያኑ ቀን 3:30 በመቀለ ይከፈታል

ተጫራቾች የእቃዎቹ ኢንስፔክሽንና ርክክብ የሚያደርጉት በወልቃይት ማይ ጋባ ከተማ ፕሮጀክት ፅቤት መሆኑ ማወቅ አለባቸዉ

5 ፕሮጀክቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

ለተጨማሪ መብራርያ በስልክ ቁጥር መቀሌላይዘንኦፊስ 0344416452 ሞባይልቁጥር 0918445826

ወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት 0345592072 ሞባይልቁጥር 0914723649/Â 0910520195/ 0914780988Â መጠየቅ ይቻላል::