https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/3583
በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜንዕዝ 21ኛክ/ጦር ከዚህ በታች የተገለፁትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ጥቅምቲ 6, 2010 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ጥቅምቲ 16, 2010 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ጥቅምቲ 16, 2010 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ/ ናይ ስፖርት ዕጥቅን ተዛመድቲ አቁሑትን/ ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/ ናይ ኮምፒተር ተዛመድቲ አቁሑትን/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/
  • Â
    • 1. አላቂየጽሕፈትመሣሪያ
    • 2. አላቂየቢሮፅዳትዕቃዎች
    • 3. የተሽከርካሪመለዋወጫዕቃዎች
    • 4. የኦፊስማሽንመለዋወጫዕቃዎች
    • 5. የተለያዩየስፖርትትጥቆች

በዚህመሠረትበዘርፉየተሰማሩሕጋዊየንግድፍቃድያላቸው፣የዘመኑንግብርየከፈሉመሆናቸውንማስረጃማቅረብየሚችሉ፣የታደሰንግድፈቃድ፣የግብርከፋይሰርተፊኬት፣የቫትሰርተፊኬትእናየአቅራቢነትምዝገባሰርተፊኬትያላቸውንይጋብዛል።

ተጫራቾችየጨረታውንዝርዝርመመሪያእናዝርዝርሰነድየያዘለተራቁጥር 1 እስከ 5 ለእያንዳንዳቸውየማይመለስÂ 50.00 (ሃምሳብር)Â በመክፈልዘወትርበሥራሰዓትመቀሌኩሓመንገድእግረወንበርአካባቢከሚገኘውየጠቅላይመምሪያግዥቡድንቢሮእናበአጉላዕዕርዲብሩክ 21ኛክ/ጦርግዥዴስክቢሮማስታወቂያበአዲስዘመንጋዜጣከወጣበትጊዜጀምሮየጨረታሰነድበመግዛትበቢሮውበአጉላዕዕርዲብሩክ 21ኛክ/ጦርግዥዴስክቢሮወደተዘጋጀውየጨረታሳጥንማስገባትየምትችሉመሆኑንእያሳወቅንጨረታውÂ ጥቅምት 16/2010 ከጠዋቱ 3፡00 ተዘግቶበዚሁዕለትከጠዋቱ 3፡20 ሰዓትተጫራቾችወይምሕጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትይከፈታል።

መስሪያቤቱየተሻለአማራጭካገኘጨረታውንበከፊልምሆነሙሉበሙሉየመሰረዝመብቱየተጠበቀነው።

ለተጨማሪማብራሪያስ.ቁÂ 0979386254/0910054407

የኢ.ፌ.ዴ. ሪየአገርመከላከያሚኒስቴርየሰሜንዕዝጠቅላይመምሪያ