https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/2346
የኢትዩጰያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰሜን ሪጅን ዋየር ቢዝነስ ቢሮ ለሪጅኑ እና ዲስትሪክት ለሚያከናዉናቸዉ ስራዎች የሚያገለግሉ ካርጎ ክሬን አይሱዙ እና ደብል ጋቢና ፕክ እፕ በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ታሕሳስ 3, 2009 (ከ 9 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ታሕሳስ 14, 2009 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ታሕሳስ 14, 2009 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: መኪና ክራይ/ ማሽነሪ ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

የተሽከረካሪ ኪራይ ጨረታ ማስታወቂያ

ተቁ

የተሽከርካሪ ዓይነት

ብዛት

1

ካርጎ ክሬን ከ5 እስከ 10 ቶን የሚያነሰ

2

2

አይሱዙ 35 ኩንታል የሚጭን

27

3

ደብል ጋቢና ፒክ ኣፕ

15

1 በጨረታዉ መስፈርቱን የሚያሟሉ በዘርፉ የተሰማሩ ብቃት ያላቸዉ የንግድ ድርጅቶች Â ወይም የተሸከርካሪ ባለ ንብረቶች መወዳደር ይችላሉመወዳደር ይችላሉ :

2 ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን የታደሰ ንግድ ፈቃድ ዓመታዊ የቴክኒክ ምርመራ ያከናወኑበት እና የተሽከርካሪዎቹን ሙሉ ኢንሹራንስ ዋስትና ተመዝጋቢ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸዉ

3 ጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100 ብር በመክፈል ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ጀምሮ ለተከታታይ 15 የስራ ቀናት ማግኘት ይቻላል

ስልክ ቁጥር 0344409568