https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/2315
በሃገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ ጠቅላላ መምሪያ የጨረታ ማራዘሚያ ማስታወቂያ
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ሕዳር 21, 2009 (ከ 9 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ሕዳር 30, 2009 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ሕዳር 30, 2009 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቁሑትን ግልጋሎትን/ ቅፋሮ ማይ ኢንጂነሪንግ ማሺነሪ, ኣቁሑትን ኣክሰሰሪ/

1 በህዳር 7/2009 ዓም በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ባወጣዉ ማስታወቂያ ለተለያዩ አገልግሎቶች ከሚወሉት 5 ሎቶች ዉስጥ ሎት 2 ኤሌክትሮኒክስ እና ሎት 4 የሰመር ሰብል ፓምፕ ሰርፊስ ፓምፕ እና የጀነሬተር መለዋወጫ የስፔስፊኬሽን እና ይብዛት ጭማሪ ለዉጥ ተደርጎበት የጨረታ ሰነዱ ላይ ማሻሻያ ስለተደረገበት ሰነዱን የገዛችሁም ሆነ ያልገዛችሁት ለዉጥ የተደረገበትን የጨረታ ሰነድ ከሰሜን ዕዝ ጠቅላይ መመሪያ የግዢ ብዱን ማግኘት ይቻላል

2 ጨረታዉ የሚከፈትበት ለዉጥ ለተደረገባቸዉን ሎት 2 እና ሎት 4 ብቻ ህዳር 30/2009 ከቀነ 8:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

3 መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0344410750