https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/2306
በኢትዩጰያ ግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን የኢትዩጽያ ምርጥ ዘር ኣቅርቦት ትግራይ ማእከል መቐለ የሚገኙ የተለያዩ ጎማ: ባትሪ: ከለማዳሪያና : ጭረት በጨረታ አወዳድሮ በጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ ሕዳር 20, 2009 (ከ 9 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ሕዳር 30, 2009 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ሕዳር 30, 2009 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/

1 በመሆኑም ጨረታዉ ለመሳተፍ የሚያስፈልጉ በዘርፉ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉ እና የዘመኑ ግብር ለመክፈላቸዉ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቸ በሥራ ሰዓት በማእከለ ጽ/ቤት ክልል ትግራይ ቢሮ ወይም GTZ የቁጠባ ቤቶች ዝቅ ብሎ በሚገኘዉ ጽ/ቤ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የማይመለስ ብር 50 በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ

2 ጨረታዉ 30/3/2009 ዓም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 8:15 ሰዐት በትግራይ ማእከል ፅቤት ይከፈታል ስለዚህ የጥያጭ አፈፃፀም በጨረታ ሠነድ የተገለፀዉ መሠረት የሚያስፈልጉ መሆኑን እንገልፃለን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ቢድ ቦንድ የጠቅላላ ጨረታዉ ዋጋዉን 5% በሲፒኦ ማስያዝZ ይኖርባቸዋል

3 ተጫራቾች ከላይ የተገለፀዉን መጠን ብሙሉ ወይም በከፊ መጫረት ይችላል ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታዉን በከፊል ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መበቱ የተጠበቀ ነዉ ለተጨማሪ ማብራሪያ በሚቀጥለዉ ኣድራሻ መጠየቅ ይቻላል ስልከ ቁጥር 0344413779 / 0914701362ጫራሉላቸዉ