ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለሚያስራዉ ኣዲስ ህንፃ ቴንዲኖዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
- የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ሕዳር 8, 2009 (ከ 9 ዓመታት)
- መዝግያ ቀን: ረቡዕ ሕዳር 14, 2009 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
- የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
- ቦታ:መቐለ
- የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
- ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ረቡዕ ሕዳር 14, 2009 06:00 ከሰአት
- ምድብ: ህንፃ መሳርሒ/ ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/
- የ 2009 ዓም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ
- አቅራቢነት የተመዘገበ
- በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100.00 /መቶ ብር/ በመክፈል ከገነዘብ ቤት ሰነዱን መግዛትይችላል::
- ጨረታዉ ከ ህዳር 7/2009 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ህዳር 14/2009 ዓ/ም 9:00 (ዘጠኝ ሰዓት) ድረስ የሚቆይ ሆኖ ጨረታዉ የሚከፈተዉ ደግሞ 9:30 ይሆናል
- ተጫራቾች ለ ጨረታዉ ማስረከቢያ 2 % በሲፒኦ በማዘጋጀተ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::
- ተጫራቾች ለተጫረቱት Â ማተሪያል አሸናፊነት ከተገለፀላቸዉ በሃላ ባሉት 3ት ቀናት ዉስጥ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል
- ለተጨማሪማብራሪያ 0344-41-99-76 ወይምÂ 0914729078 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::
- ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ