https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/2259
ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለሚያስራዉ ኣዲስ ህንፃ ቴንዲኖዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ሕዳር 8, 2009 (ከ 9 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ረቡዕ ሕዳር 14, 2009 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ረቡዕ ሕዳር 14, 2009 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ህንፃ መሳርሒ/ ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/
  1. የ 2009 ዓም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ
  2. አቅራቢነት የተመዘገበ
  3. በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100.00 /መቶ ብር/ በመክፈል ከገነዘብ ቤት ሰነዱን መግዛትይችላል::
  4. ጨረታዉ ከ ህዳር 7/2009 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ህዳር 14/2009 ዓ/ም 9:00 (ዘጠኝ ሰዓት) ድረስ የሚቆይ ሆኖ ጨረታዉ የሚከፈተዉ ደግሞ 9:30 ይሆናል
  5. ተጫራቾች ለ ጨረታዉ ማስረከቢያ 2 % በሲፒኦ በማዘጋጀተ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::
  6. ተጫራቾች ለተጫረቱት Â ማተሪያል አሸናፊነት ከተገለፀላቸዉ በሃላ ባሉት 3ት ቀናት ዉስጥ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል
  7. ለተጨማሪማብራሪያ 0344-41-99-76 ወይምÂ 0914729078 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::
  8. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ